የሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ እና የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ አቻቸው ፊሊክስ ቺሴኬዲ በታንዛኒያ እየተካሄደ ባለውና የአካባቢው ሃገራት በኮንጎ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግ በጠየቁበት ጉባኤ ...
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረፕም እና የጃፓኑ ጠቅላይ ምኒስትር ሺጌሩ ኢሺባ ትላንት በዋይት ሃውስ ተገናኝተው፣ ለአሜሪካና ጃፓን “አዲስ ወርቃማ ዘመን” መጥቷል ሲሉ አውጀዋል። የሺጌሩ ኢሺባ ...
ሐማስ ተጨማሪ ሶስት እስራኤላዊያንን ሲለቅ፣ እስራኤል 183 ፍልስጤማውያን እስረኞችን ለቀቀች። በተኩስ ማቆም ስምምነቱ መሠረት የተለቀቁት እስራኤላውያን የገረጡና የተዳከሙ መሆናቸው ተዘግቧል። ...
UN human rights chief Volker Turk told an emergency meeting of the Human Rights Council that he was deeply disturbed by the ...
በማሊ በወታደራዊ አጀብ ይጓዙ በነበሩ ተሽከርካሪዎች ላይ በእስልምና አክራሪዎች ሳይፈጸም አልቀርም በተባለ ጥቃት 32 ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት ዛሬ አስታውቀል። ተጓዦቹ በሃገሪቱ ወታደሮችና በሩሲያው ቅጥር ወታደሮች ወይም ዋግነር ቡድን አጃቢነት ይንቀሳቀሱ እንደነበርና፣ በሰሜናዊ የሃገሪቱ ክፍል ወደሚገኝ አንድ ...
ዛሬ በዓመታዊው ‘ብሔራዊ የፀሎትና የቁርስ ሥነ ሥርዐት’ ላይ የተገኙት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ ከተፈጸመባቸው ሁለት የግድያ ሙከራዎች በኋላ ከሃይማኖት ጋራ ያላቸው ግንኙነት ...
"የኤም 23 አማጽያንና የሩዋንዳ ኃይሎች ዛሬ ማለዳ በምሥራቅ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ የከፈቱት አዲስ ጥቃት፣ የተናጠል ተኩስ ማቆም እንደሚያደርጉ አማጺያኑ የሰጡት መግለጫ “ማሳሳቻ” መሆኑን ...
"ሪፐብሊካን ፓለስ" የተሰኘው ፕሬዝደንታዊ መኖሪያ በሚገኝበት ማዕከላዊ ካርቱም ላይ ጥቃቱን አጠናክሯል። ከሚያዚያ 2015 ዓ/ም ጀምሮ ከፈጥኖ ደራሽ ኅይሉ ጋራ በመፋለም ላይ ያለው የሱዳን ሠራዊት ...
(ዩኒሴፍ) እና ከሌሎች አጋሮች ጋር በመተባበር ያዘጋጃቸውን ሰነዶች ዛሬ ይፋ አድርጓል ። ጥር 29 ቀን 2017 ዓ/ም ይፋ የተደረጉት ብሔራዊ የዕቅድ ሰነዶች ችግሩን እ.አ. አ. እሰከ 2030 ለመፍታት ያስችላሉ የተባሉ ናቸው። የተፈጥሮ አደጋዎች እና ግጭቶች ታዳጊ ...
U.S. President Donald Trump says he will cut off funding for South Africa over a new land expropriation policy. South African ...
ከ20 አመት በፊት በአማራ ክልል፣ ባህርዳር ከተማ ውስጥ የተመሰረተው ግሬስ ፋውንዴሽን ማዕከል አሳዳጊ አልባ ኾነው ተጥለው የተገኙ ጨቅላ ህፃናትን ሰብስቦ በማሳደግ እና የቀን ስራ እየሰሩ ኑሯቸውን ...
The M23 rebels who seized eastern Congo’s key city of Goma have announced a unilateral ceasefire in the region for ...